Friday, November 30, 2012

ሁለተኛው የኢህአዴግ መንግስት (ከአስራት አብርሃም)

 

“እናንተ፣ ያበሻ ሰዎች ተስፋን አትቁረጡ
ከስንት አመት ወዲያ…
መልሰው ሊገዙ ንጉስ ጦና መጡ”
ይህ ግጥም አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው የተሾሙ ጊዜ በፌስቡክ ላይ የተለቀቀ ነው። የገጣሚውን ማንነት ማወቅ ባልችልም ሀሳቡን የገለፀበት መንገድ ግን ሳላደንቅ ማለፍ አልችልም። ግሩም ድንቅ ነው!
በታሪክ እንደሚታወቀው የወላይታ የመጨረሻው ንጉስ ካዎ ጦና ነበሩ። ግዛታቸውን ላለማስነጠቅ አያሌ የመከላከል ጦርነቶች አካሄዷል፤ በኋላ ላይ በአፄ ምኒልክ ጦር ተሸንፈው፣ ግዛታቸውም ለሸዋው ሰፋሪ ጦር አስረክበው ለግዞት ተዳርጓል። ከዚያ በኋላ የወላይታ የሚባል ንጉስ አልነበረም። ለዚህ ነው ገጣሚው “ተስፋ አትቁረጡ” የሚል ስንኝ ያስቋጠረው። ከወላይታ፣ ኢትዮጵያን የሚገዛ መጣ ለማለት ተፈልጎ የተገጠመ ይመስላል። እውነትም ሰውዬ ኢህአዴግ ሆኑ እንጂ ከወላይታ መምጣታቸውስ ደስ የሚል እና ተስፋ የሚሰጥ ነው። ምክንያቱም ማንኛውም ኢትዮጵያዊ “አቅም እስካለኝ ድረስ የአገሪቱን ከፍተኛ ስልጣን ለመያዝ የሚያግደኝ ነገር አይኖርም” ብሎ እንዲያስብ የሚያደርግ ነውና። ክፋቱ ግን አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ወደዚህ ስልጣን የመጡት በአቅም ብቃት ሳይሆን ለቀድሞው ጠቅላይ ሚንስቴር በነበራቸው ታማኝነት መሆኑ ላይ ነው። ይህን እውነት የሰውየው ነፍስ አባት በየዋህነት ለሪፖርተር ጋዜጣ ሰጥቷል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማስተዳደር ባቃታቸው ጊዜ ለአቶ መለስ ስልክ ደውለው “ኧረ እኔ አልቻልኩም ምን ማድረግ ይሻለኛል?” ብለው ያመለክታሉ።
አቶ መለስም ለዚህ የሰጧቸው መልስ ግን በጣም የሚገርም ነው። “እዚያ ለመኖር ሀሳብ ከሌለህ በስተቀር በእጅህ ያለውን ንብረት አስረክብህ ወደ ዚህ ና” ነበር ያሏቸው። አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ማስተዳደር ካልቻሉ አልቻልክም ተብለው ወደ ቀድሞው ስራቸው እንዲመለሱ ማድርግ እንጂ ወደ ቤተመንግስት እንዲያድጉ መደረጉ በኢህአዴግ የእድገት መለኪያ ስራ ነው ወይስ ሌላ የሚያስብል
ነው። አቶ ኃይለማርያም ግን በዚህ ብቻ አላበቁም። እንደገና ወደ ነፍስ አባታቸው ደውለው “ምን ላድርግ ምክር ይስጡኝ” ይላሉ። ቄሱ ቀላል ሰው አይደሉም “መጀመሪያውስ ኢህአዴግ ልሆን ነው” ሲሏቸው “ግድ የለህም እግዚአብሄር በዚያ መንገድ እንድታገለግለው ፈልጎ ይሆናል” ያሉት እርሳቸው አይደሉ! ይህን ጊዜም “ለአቶ መለስ አማክረሃል” ይሏቸዋል። “አዎ እርሳቸውማ ወደዚህ ና
ብሎውኛል።” ቄሱም ትንሽ ካሰቡ በኋላ “ልጄ በሰውየው ልብ ውስጥ ገብተሃል ማለት ነው። ዝም ብለህ ሂድ” ብለው ምክር እንደሰጡ ተናግሯል። የአቶ ኃይለማርያም ህይወት አንድም በእኚህ ቄስ አንድም ደግሞ በኢህአዴግ የተያዘ ነው የሚመስለው። ያም ሆነ ይህ እነሆ ሁለተኛው የኢህአዴግ መንግስት ተመስርቷል። ዋነኛ ተግባሩም አቶ መለስ የጀመራቸውን የልማትና የፖለተካ
እቅዶች፣ የወ/ሮ አዜብ መስፍን አገላላፅ ልጠቀምና “ሳይበረዙና ሳይከለሱ” ማስፈፀም ነው። እኛ ጥፎ፣ ጭሮ አዳሪዎች ደግሞ አዲሱን መንግስት ካለን ፖለቲካዊ አቋም ተነስተን በማብጠልጠል የተለመደውን ሂስ የመስጠት ስራችን ቀጥለናል። አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝም ቢሆኑ ያሉት እንደዚያ ነው። “ከፓርቲዬን አቋምና አመለካከት ተነስቼ የማንኛውም ፓርቲ ሀሳብ
ማብጠልጠል እችላለሁ” ነው ያሉት። ችግሩ ግን መነሻችን የተሳሳተ ከሆነ ነው። አቶ ኃይለማርያም የፓርቲያቸውን የተሳሳተ አመለካከት እንደመነሻ አድርገው ወደ ማብጠልጠሉ የገቡ እንደሆነ ስህተት ላይ ይወድቃሉ። በመሰረቱ “አቶ መለስ የፓርቲዬ አቅም” የሚሉት የራሳቸውን አቋም ነው። አቶ ኃይለማርያም ደግሞ ይህን የአቶ መለስን አቋም ነው “የፓርቲዬ አቋም” የሚሉት። መሰረታዊው ልዩነት
ይሄ ነው።
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በፓርላማ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊቀርቡ ነው ሲባል ሰምተን “ደግሞ እኝህ ትሁት ሰው ምን ብለው ይናገሩ ይሆን?” ብለን በጉጉት ስንጠብቅ በስድቡም በአሽሙሩም አቶ መለስን አያስከነዷቸውም መሰላችሁ! እኔማ አንድ ተረት ነው ትዝ ያለኝ፤ ድሮ ነው፣ አንድ በመዋሽት የሚተዳደር ሰው ነበር አሉ። መቼም ሰው ሆኖ ማርጀት ያለ ነውና ይህ ሰው ስራውን ለልጁ ለማውረስ
ፈልጎ ልጁን “ና እስቲ የኔ ሳተና” ብሎ ወደ ውጪ ያወጣውና አውራ ጣቱን ወደ ሰማይ እያመለከተ “ተመልከት እዚያ ሰዎች እህል እየወቁ ነው” ይለዋል። ልጁን ይህን ጊዜ ምን ቢል ጥሩ ነው! “የት አሉ?” አይደለም ያለው። ዓይኑን በእጁ እያሸ “ዓይኔን ዓይኔን” ማለት ጀመረ። “ምን ሆንክ?” ይለዋል አባትየው ደንግጦ። “እብቁ ዓይኔ ውስጥ ገባ” ሆነ የልጁ መልስ! አባትየው ይህን ጊዜ ፈገግ ብሎ ልጁን
ተመለከተው በኩራትም “አንተስ ከእኔ በላይ ውሸታም ነህ፤ ትምህርትም አያስፈልግህ” አለው ይባላል። አቶ መለስ ይህ የአቶ ኃይለማርያምን የፓርላማ ንግግር ቢሰሙ ኖሮ የዚህ ልጅ አባት በልጁ የኮራውን ያህል ኩራት ይሰማቸው እንደነበር ምንም ጥርጥር የለውም። አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ያሰሩት ሰዓት ሳይቀር ራሱ የአቶ መለስ የነበረው ነው ሲባል ሰምቻለሁ። እጅ አሰነዛዘራቸውስ
ቢሆን ድንቅ አይደለም እንዴ! መውረስ ካልቀረ ሁሉንም ነው እንጂ! በቃ አቶ ኃይለማርያም ያልወረሱት ነገር ቢኖር አንድ ነገር ብቻ ነው፤ እርሱም ምናልባት የግብፁ ፈርኦን ለዮሴፍ “ከእንትዬ በስተቀር ሁሉም ላይ እንድትሰለጥን ስልጣን ሰጥቼሃለሁ” እንዳለው ሆኖ ይሆናል።በእውነቱ ይህን ስመለከት የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ተፈጥሯዊ ችሎታ ኃይማኖትና ፖለቲካ ባይሸፍናቸው ኖሮ ቲያትር መስራት
ሊሆን እንደሚችል አሰብኩ። እኛማ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሀይማኖተኛ ናቸው ሲባል ሰምተን “ፈሪሀ እግዚአብሄር ይኖራቸው ይሆናል” ብለን ተስፋ አድርገን ነበር። መጨረሻ ላይ ያፈርነው እፍረትስ ለወዳጅ አይስጥ ነው! በዚህ አጭር የስልጣን ዘመናቸው ከአሰርቱ ትእዛዛት ውስጥ አራቱን በመጣስ ፀረ ኃይማኖት መሆናቸውን አስመስክሯል።
1. “እናቴ አልዳነችም” በማለት በእናታቸው እምነት ላይ ተሳልቀዋልና፤ “እናት አባትህን አክብር” የሚለውን ትዕዛዝ ጥሰዋል። 2. የተቀዋሚ መሪዎችን በግልፅም በአሽሙርም በመሳደባቸው “ጠላትህን እንደራስህ ውደድ” የሚለውን ቃል በግልፅ ጥሰዋል (እኔማ “እድሜያቸው የገፉ፣ መተካካትን የማያውቁ አንዳንድ የተቀዋሚ መሪዎች በአቋራጭ ስልጣን መጋራት ይፈልጋሉ” የምትለዋን ስሰማ
በሳቅ ፍርፍር ብዬ ልሞት ነበር። እስቃለሁ ብዬ ትን ብሎኝ ብሞት ከሁላም በላይ የኢህአዴግን መጨረሻ ሳላይ መቅሬቴ ነበር የሚቆጨኝ)
3. እነ አንዷለም፣ እነ እስክንድር ነጋ፣ እነበቀለ ገርባ “የነፃነት ጀግኖች ሳይሆኑ አሸባሪዎች ናቸው” በማለታቸው “አትዋሽ” የሚለውን ሕግ ጥሰዋል።
4. በወሎ ለሰልፍ የወጡ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ የሆኑ ዜጎችን እንዲገደሉ በማድረጋቸው “አትግደል” የሚለውን ዋነኛ ትዕዛዝ ሽሯል። በዚህ ከቀጠሉ ሁሉንም ትዕዛዛት በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊሽሯቸው እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። ይህ ነገር ስታይ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከእግዚአብር መንገድ ይልቅ “የታላቁን መሪ” መንገድ ለመምረጣቸው ጥሩ ማሳያ ነው። የሰማዩን ህግ እንዲህ
ከጣሱት የምድሩንማ ይረጋግጡታል ቢባል ነው የሚቀለው! አቶ መለስ መጨረሻ ላይ ከፕሮቴስታንቶች የአቶ ታምራት ላይኔን ልዋጭ አገኙ አይደል። አቶ ታምራት ላይኔ ከመለስ ምክትልነት ወደ
ኢየሱስ ተከታይነት ሲሄዱ አቶ ኃይለማርያም ደግሞ ከኢየሱስ ተከታይነት ወደ አቶ መለስ ተከታይነት መጥቷል። “ከፀሐይ በታች አዲስ ነገር የለም” ማለት ይሄ ነው!
አንድ የፕሮቴስታንት ሰባኪ “ጠቅላይ ሚንስትሩ ኃይለማርያም አይደለም፤ ኢየሱስ ነው!” ሲል፤ አሜን! አለ እዚያ የነበረው ሰው ሁሉ። ሰባኪው ከምን ተነስቶ እንደዚያ እንዳለ እንጃ፣ በመንገድ ሳልፍ ነው በመሀል የሰማሁት። አቶ ኃይለማርያም በቀን ለአንድ ሰዓት ያህል ፀሎት ያደርጋሉ፤ መፅሐፍ ቅዱስ ያነባሉ። ከዚያ ቀኑን ሙሉ ደግሞ የአቶ መለስ አብዮታዊ ዴሞክራሲና ልማታዊ ዴሞክራሲ ሲተገብሩ
ይውላሉ። የቄሳርን ለቄሳር፣ የእግዚአብሔርን ለእግዚአበሐር ማለት ይሄ ይሆን!

የኃይለማርያም ደሳለኝ የካቢኔ አባላት ሹመት

     
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የቀረበውን የካቢኔ አባላት ሹመት አፀደቀ።
የካቢኔ ጉዳዮች በማህበራዊ፣ በመልካም አስተዳደር እና በፋይናንስና ኢኮኖሚ ዘርፍ ተከፋፍሎ ሹመቱ መካሄዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናግረዋል።
በዚህም መሰረት አቶ ሙክታር ከድር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ ፥ የመልካም አስተዳደርና ሪፎርም ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር።
ዶክተር ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ ፥ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።
ከዚህ በተጨማሪ ዶክተር ቴዎድሮስ አድኃኖም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፣ ተጠባባቂ የንግድ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ከበደ ጫኔ ደግሞ የንግድ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዲኤታ የነበሩት ዶክተር ከሰተብርሃን አድማሱ ደግሞ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።
ሹመቱ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ያስመዘገቡ እና ፓርላሜንታዊ ስርዓት ያላቸውን ሀገራት ተሞክሮ ፣ ከሽግግር መንግስቱ እስካሁን ያለውን የካቢኔ አደረጃጀትና አሰራርን ክፍተቶችና ያሉትን ጥንካሬዎች ፥ እንዲሁም ዋና ዋና ክልሎች በካቢኔያቸው ውስጥ የተከተሏቸውን አሰራሮች መሰረት በማድረግ የቀረበ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አብራርተዋል።
አዲሶቹ ተሿሚዎች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አማካኝነት ቃለ መሃላ ፈፅመዋል።

Thursday, November 29, 2012

Hailemariam appointed top TPLF members to deputy PMs

PM Hailemariam Desalegn has appointed two top TPLF members to become deputy prime ministers. Dr. Debretsion G/Michael and Ato Muktar Kedir are nominated now as deputy prime ministers.
Hailemariam has also nominated Dr. Tewodros Adhanom Foreign Minister, Ato Kebede Chane Minister of Trade, Dr. Keset Birihan Admasu Minister of Health, Ato Muketar Kedir Deputy PM and civil service Minister.

PM Hailemariam Desalegn thee dupty prime minister news broad casted by ESAT is also attached to you.

click the following link :
SAT Daliy News-Amsterdam Nov. 29 2012 Ethiopia on Mr. Hailemariam Desalegn cabinets ministers promotion in Ethiopian Playing toys parliament.
http://www.youtube.com/watch?feature=player_embedded&v=5z5eT6ZkwQs&list=SPKH8s2pMt15IZDZcwCAx6FDPqOb31cnFn#!

 

ESFNA 30th Year Celebration in Washington DC

 

ESFNA Selects the University of Maryland in Washington DC for 30th Year Celebration

Press Release
November 28, 2012
It is with tremendous excitement we announce the 30th Ethiopian Sports Federation in North America (ESFNA) Tournament venue and the return of North American’s largest and longest Ethiopian annual sporting and cultural event to the Washington, DC metropolitan area. After evaluating several options, ESFNA has selected the newly modernized, high-tech facility at The University of Maryland Byrd Stadium for its historic 30th anniversary cultural and sports celebration. The week-long event will take place from June 30 to July 6, 2013. Byrd Stadium is located at 2001 Paint Branch Drive, College Park, MD.
A major reason for selecting the University of Maryland Byrd Stadium is its capacity and modern conveniences which are ideal to accommodate the large crowds expected to attend this historic week-long celebration. The Washington, DC metropolitan area is home to the largest Ethiopian community outside of Ethiopia. It is within driving distance of other metropolitan areas with large Ethiopian communities – to name a few; Atlanta in the South, Toronto in the North, New York and Boston in the East, and Columbus, OH andChicago in the Midwest. It is estimated that more than 600,000 Ethiopians live within these geographic locations. The Washington, DC metropolitan area is served by three major airports: Reagan National Airport, Washington Dulles International and BWI Thurgood Marshall International. Byrd Stadium is also centrally located near many Ethiopian restaurants and other Ethiopian businesses.
We are currently evaluating several bids to serve as main and overflow hotels with significant discounts for our guests. As soon as the selections are made, we will post information on our website (www.esfna.net). We invite and encourage Ethiopians and friends of Ethiopia to join us during the week of our events so that we can all celebrate our heritage and our 30th year together.
For more information, please visit our website (www.esfna.net) or call 647-701-8527.
For sponsorship and vending matters, please contact our Business Department at 408-373-0606 or 202-257-9791.

Bringing Ethiopians Together

ESFNA prides itself in creating a unique stage where Ethiopians of all backgrounds, ethnicity, religions and political convictions can come together to celebrate our long enduring unique heritage and diversity that has become our strength through the millenniums. Our goal and vision over the past 30 years has been to maintain ESFNA’s annual festivities as the Mecca where ALL Ethiopians and supporters can come together once a year to create our own mini Ethiopia in the land of our refuge.
Founded in 1984, ESFNA is a non-profit organization dedicated to promote the rich Ethiopian culture and heritage as well as building positive environments within Ethiopian-American communities in North America. Its mission is Bringing Ethiopians Together to network, support the business community, empower the young by providing scholarships and mentoring program, primarily using soccer tournaments, other sports activities and cultural events as vehicles. ESFNA, by virtue of its status is non-political, non-religious and non-ethnic. We adhered to this position all along as legally expected and aligned with our bylaws.

Wednesday, November 28, 2012

How the TPLF ruling junta gave away Ethiopia’s genetic rights to teff


Negash

How Ethiopia Lost Control of Its Teff Genetic Resources
By Regine Andrsen and Tone Wenge | Fridtjof Nansen Institute (FNI)

In 2005, Ethiopia concluded an agreement with the Dutch company HPFI, sharing its teff genetic resources in return for a part of the benefits that would be achieved from developing teff products for the European market.
In the end, Ethiopia received practically no benefits. Instead, due to a broad patent and a questionable bankruptcy, it lost its right to utilize and reap benefits from its own teff genetic resources in the countries where the patent is valid.
The amazing story of the Teff Agreement has been uncovered and meticulously documented in a recent FNI report by FNI researchers Regine Andersen and Tone Winge.
Teff is a food grain endemic to the Ethiopian highlands, where it has been cultivated for several thousand years. Rich in nutritional value, it is an important staple crop for Ethiopians. Since it is gluten-free, it is also interesting for markets in other parts of the world.
A 2005 agreement between Ethiopia and the Dutch company HPFI gave HPFI access to 12 Ethiopian teff varieties, which it was to use for developing new teff-based products for the European market. In return, the company was to share substantial benefits with Ethiopia.
The Teff Agreement was hailed as one of the most advanced of its time. It was seen as a pilot case for the implementation of the Convention on Biological Diversity (CBD) in terms of access to and benefit-sharing from the use of genetic resources (ABS).
But the high expectations were never met: The only benefits Ethiopia ever received were 4000 Euro and a small, early interrupted research project.
And then, in 2009, the company went bankrupt. In the years prior to bankruptcy, however, HPFI managed to obtain a broad patent on the processing of teff flour in Europe, covering ripe grain, as well as fine flour, dough, batter and non-traditional teff products. This patent, along with other values of the company, had then been transferred to new companies set up by the same owners.
These companies now possess the exclusive rights to a large range of teff-based products. But as it was the now bankrupt HPFI that was Ethiopia’s contract partner, these new companies are not bound by the contractual obligations of HPFI towards Ethiopia.
Ethiopia thus ended up receiving practically none of the benefits promised under the agreement, and its future opportunities to profit from teff in international markets were smaller than before.

Ethiopia: Govt Increasingly Intolerant of Islam Risks Radicalizing Muslims

ANALYSIS

The Ethiopian constitution provides for freedom of religion and requires the separation of state and religion. However, the Muslim community in Ethiopia has, for more than a year now, been holding protests at mosques around thecountry against what is perceived as government interference in religious affairs.
The protesters are demanding that the current members of the Islamic Affairs Supreme Council (Majlis) be replaced by elected representatives and that elections for Majlis representatives be held in mosques rather than in the Kebeles. Some members of the Muslim community accuse the Ethiopian Government of controlling the Majlis and sponsoring the propagation of Al-Ahbash, a little known sect of Islam.
The Ethiopian Government accuses the protesters of being led by extremists who want to establish an Islamic state in place of the current secular federation. The Ethiopian Government responded against some protests in 2012 with deadly force, most recently in Assassa in April and Gerba in October, resulting in the death of at least seven protesters, a large number of injuries, and the imprisonment of a number of protesters on terrorism charges.
The protests were triggered by the suspension of the Awoliyah Muslim Mission School and the dismissal of 50 Arabic teachers via a letter issued by the Majlis. The Awoliyah Muslim Mission School has been a member since 1993 of the Islamic charitable agency known as International Islamic Relief Organization (IIRO), and has been linked to the Saudi Arabia controlled World Muslim League.
The Ethiopian authorities consider Awoliyah to be a breeding ground for a new generation of radical Muslims, which they refer to as “Salafi-Jihadists” or “Wahabi-Salafists”. However, the Muslim protesters have consistently adhered to nonviolent demonstrations, leaving the Ethiopian Government with little to no evidence of behavior or action that could be described as terrorism.
It is clear to date that the Ethiopian Government is manufacturing a securityproblem where none actually exists. Concerns about ‘terrorism’ in Ethiopia (and the wider world) have degenerated into an irrational suspicion of Muslims, which will continue unabated until Ethiopia and its Western partners reflect more critically on their own perceptions.
It is, to some extent, reasonable to argue that Ethiopia’s leaders are experiencing a growing fear of Islamic terrorism, given the fact that government is currently combating the Al-Qaeda-linked Al-Shabab in Somalia and the Ogaden National Liberation Front (ONLF) in the Somali region of Ethiopia. This is buttressed by a universal consensus among analysts that Somalia and Sudan are exporters of both political Islam and Islamic terrorism. Given that Ethiopia is widely considered as a bulwark against Al Qaeda-linked terrorists in the Horn of Africa, Somalia and, across the Gulf of Aden, in Yeman, one could argue that Ethiopia is not just suffering from siege mentality, but rather that it is a rational fear.
There is, however, some evidence that the Ethiopian Muslim community has been radicalized, although not in the sense that it has a political agenda, but in the sense that it has attained a higher degree of religious consciousness and has become more aware of its particularistic identity. In light of ‘Arab Spring’ events that took place in North Africa and the Middle East, toppling repressive governments, it can be argued that the Ethiopian authorities are haunted by the fear of an ‘Ethiopian Spring’, which has not only contributed to the current crackdown on the media and the political opposition, but also against the Muslim community. Ethiopia has increasingly become intolerant of Islam.
There is little evidence to support the Ethiopian Government’s claim that its own Muslim community poses a legitimate threat to national and regionalsecurity. It only seems to be driven by a shrewd strategic calculus. Since Ethiopia is a critical partner in the West’s ‘War on Terror’, the government thinks it helps to foment fear of the rise of radical Islam in Ethiopia that would lead to an improbable takeover of power by political Islam. The current Ethiopian Government seeks to keep Western support and aid flowing into the country through characterizing the Muslim community as linked to Islamic radicals and thus a threat to national security.
To the extent that secularism is a constitutionally enshrined principle of governance, the interference the Ethiopian government is undertaking within religious institutions is unacceptable. Any sponsorship by the government of a religious sect over others or any attempt of privileging one religion over another is illegitimate, be it Al-Ahbash or Wahabi. This is not to divest the government of its legitimate authority to neutralize security threats as they arise.
Recognizing the threshold requires not only good public policy and laws, but also responsible enforcement. If the Ethiopian Government supports a religious group such as Al-Ahbash, it must leave the task of propagating it to the faith-based nongovernmental organizations, rather than the Ministry of Federal Affairs. The primary problem is that the Ethiopian Government has already legislated civil society out of existence with its charities legislation, so that the legitimate activities of religious groups are constrained.
The threat claimed by the Ethiopian Government, which as yet is not clear and present, does not emanate from radicalization, but from the embrace of political Islam and its concomitant militancy. The threat emanating from radicalization in my view does not call for direct government intervention. It would have been better addressed by civil society organizations. Unfortunately, in Ethiopia today there is barely any civil society, including religion-based and inter-faith NGOs working in the area of peace and reconciliation as they were legislated out of existence by the government itself.
If the current situation is allowed to continue, the protests will surely grow so much so that they overwhelm the government’s ability to handle the situation. I don’t expect the peaceful Muslim protesters to resort to violent means in the near future. My concern is that the Ethiopian government will eventually resort to more force and repression than is warranted under the circumstances.
While it is impossible to predict the consequences, one thing is certain – hatred begets hatred. Some thought the protests would simply go away with the Majlis elections, but now we know that a significant proportion of the Muslim community boycotted the polls that took place on 7 October 2012. The Government claimed the elections were concluded successfully.
Another reason why the Ethiopian Government’s actions are misguided is because Islam has been historically a decentralized religious institution in Ethiopia. With the formal establishment of the Majlis by the Ethiopian Government in 1976, it has enjoyed an official governmental status, with its chairman considered by the government as “representative of the entire Muslim community,” and is accorded the same courtesies as the Patriarch of the Orthodox Church, the Bishop of the Catholic Church and the Head of the Protestant Churches in public ceremonies. Historically, it has always been the responsibility of local mosques to appoint clerics, which makes the Ethiopian Government’s effort to control each and every mosque in the country through the Majlis untenable.
If the Ethiopian Government wants to help resolve this emerging conflict, it should refrain from interference. It should also make a goodwill gesture not only towards meeting the demands of Muslim protesters, but also in promoting a respectful and sustained dialogue among Muslims belonging to different Islamic sects, instead of promoting one sect of Islam to the exclusion of others.
A positive first step would be to release the imprisoned elected leaders of the Muslim community and conduct the election of the members of the Majlis at the mosques rather than at the kebeles. Moreover, it must stop sponsoring Ahbashism at the expense of other sects of Islam as long as they respect the constitution and other laws of the land.
Last but not least, the Ethiopian Government should refrain from unnecessary provocations, which have been abundant in government publications and statements by authorities. After all, the Ethiopian Government owes Ethiopian Muslims all due respect and tolerance. Tolerance though is not enough. The problem with applying the concept of tolerance to the case of Ethiopian Muslims is that it neglects the rich history of Islam in Ethiopia. It ignores the fact that Ethiopia’s Muslims were early historical converts in the same way as Ethiopia’s Christians.
Through repressive interference the Ethiopian Government will only sow the seeds of a radicalized political Islam that it seeks to keep at bay.
Alemayehu Fentaw Weldemariam is a Horn of Africa Specialist at the LBJ School of Public Affairs.

Tuesday, November 27, 2012

ኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለው ቦታ ወታደራዊ ጥቃት ፈጸመ

 

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት በወያኔ ቅጥረኛና ምንደኛ የልዩ ሃይል ታጣቂ ቡድን ላይ የጀመረውን የማጥቃት ዘመቻ አጠናክሮ በመቀጠል ሕዳር 15-2005 ዓ.ምአርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለ ቦታ ባደረገው ውጊያ 14 የጠላት ወታደሮችን በመግደልና 12 በማቁሰል ከፍተኛ ወታደራዊ ድሎችን በማስመዝገብ ግንባሩ የተሰማራበትን ግዳጅ በድል እየተወጣ መሆኑን የግንባሩ ወታደራዊ መምሪያ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዘራፊውና ከነፍሰ-ገዳዩ የወያኔ አምባገነናዊ ገዥ ቡድን ለማላቀቅ ያለው ብቸኛ አማራጭ መንገድ በትጥቅ ትግል ስርዓቱን ማንበርከክ መሆኑን ጠንቅቆ ያወቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት ሀገርንና ወገንን ለመታደግ ቆርጦ በመነሳት በሰሜኑ የሐገራችን ክፍል ወታደራዊ ስትራቴጅውን ነድፎ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን፣ ሰሞኑን አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለው ቦታ ባደረገው የማጥቃት ዘመቻ 26 የጠላት ወታደሮችን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ወታደራዊ የበላይነትን የተቀዳጀ ሲሆን፣ ከሞቱት 14 የልዩ ሃይል ታጣቂ ቡድን መካከል አበበ የሚባለው የቀራቅር ተወላጅና አለልኝ የሚባል የደባርቅ ተወላጅ የሆኑት ከፍተኛ አመራሮች መሞታቸውን የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ወታደራዊ መምሪያ ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለ ቦታ በፈፀመው ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻና በጠላት ላይ ባደረሰው ከፍተኛ ኪሳራ የተደናገጠው የወያኔ ቡድን ተጨማሪ ጦር ወደ አካባቢው እያጓጓዘ መሆኑንም ከአካባቢው የተሰራጩ የዜና ምንጮች አጋልጠዋል።
ይሁን እንጅ በዓላማቸው ፅናትና በሐገራዊ ፍቅር የተገነባው የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት በጀመረው ሕዝባዊና ሐገራዊ ተልዕኮ የፈረጠመ ክንዱን በጠላት ላይ በማሳረፍ አይበገሬነቱንና ቁርጠኝነቱን ሰሞኑን በተከታታይ ባደረጋቸው ውጊያዎች አስመስክሯል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።
በመጨረሻም ውጊያው በተፈፀመባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት የጀመረውን ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻ አጠናክሮ እንዲገፋበትና እኛም የተለመደውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ከማድረግ ባሻገር ግንባሩን ለመቀላቀል የሚያስችል መነሳሳትን የፈጠረ አኩሪ የአርበኝነት ገድል መፈፀሙን ነዋሪዎች አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር በበኩሉ በስልጣን ላይ ያለው ፀረ-ሕዝብና ፀረ-ኢትዮጵያ ወንጀለኛ የወያኔ ቡድን የመጨረሻ ግብዓተ-መሬቱ እስኪፈፀም ድረስ ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፆ የአገዛዙን እድሜ ለማሳጠርም የተለመደው ሕዝባዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለመላው ነፃነት ናፋቂና ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ መልዕክቱን አስተላለፏል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር

Monday, November 26, 2012

የወቅቱ የአገራችን የፖለቲካ ሁኔታና የወደፊት የትግል አቅጣጫ – በዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር


                                                          

                                                                መግቢያ

                                                           ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ



የሁላችንም የረጅም ጊዜ ህልም፣ አንድነትዋ የተጠበቀ የበለፀገች ኢትዮጵያን ማየት ነው፡፡ ወደዚያ ለመድረስ ሁሉም ኢትዮጵያውያን አስተዋጽኦአቸውን የሚያበረክቱበት ለአገሬ እሠራለሁ ብለው በነፃ አየር የሚተነፍሱበት ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ምህዳር እንዲፈጠር ካሁኑ ጀምረው እንዲታገሉ ሁኔታን መመቻቸት ይፈልጋሉ፡፡ ስለዚህም የፖለቲካ ምህዳሩን ማየትና ወዳለምነው ግብ ለመድረስ የሚረዱንን አቅጣጫዎች መዳሰሱ ጠቃሚ ነው፡፡
ስለአገራችን የፖለቲካ ሁኔታ ሁላችሁም ታውቃላችሁ፤ ሆኖም የግለሰቦች አረዳድ ሊለያይ ስለሚችል፣ እኔ የራሴን ግንዛቤ ለመግለጽ እሞክራለሁ፡፡- የኔን

     

ግንዛቤ ስገልጽ የኔን ሃሳብና አመለካከት ብቻ ተቀበሉ ለማለት ሳይሆን ዛሬም ይሁን በቀጣይ በሚካሄዱ ውይይቶች የኔም ግንዛቤና አመለካከት እንደአስተዋጽኦ እንዲወሰድ ምኞቴ መሆኑን ሳልገልጽ አላልፍም፡፡
- ከኔ አመለካከት ጋር የማይስማሙ እንዳሉም እገነዘባለሁ፡፡ በበኩሌ ከኔ ጋር የማይስማሙትን አከብራለሁ፡፡ ሃሳባቸውንና አመለካከታቸውን ባልጋራምና ባልስማ ማባቸው እነሱንም ሆነ ሃሳባቸውን፣ አመለካከታቸውንና አቋማቸውን አዳምጣለሁ አከብራለሁ፡፡ የመረጃ ስህተት ካለ ስህተቴን ለመቀበልና ለማረም ዝግጁ ነኝ፡፡ የኔን ሃሳብ፣ አመለካከትና አቋም የማይጋሩት ግን እንዲያዳምጡኝና እንዲያከብሩልኝ አደራ እላለሁ፡፡
- ስላገራችን የፖለቲካ ሁኔታ ዛሬ ሁሉንምና ዝርዝሮችን ለመተንተን አይቻልም፡፡ ስለሆነም በኔ እይታ መነካት አለባቸው የምላቸውን አንዳንድ ጉዳዮች ብቻ አነሳለሁ፡፡ የቤቱ ንቁ ተሳትፎ ውይይታችንን ያዳብራል ብዬ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም በሠፊው እንድትሳተፉ አደራ እላለሁ፡፡ ይህ የኔ አስተያየት ለውይይታችን መነሻ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
  1. 2. የአጋራችን የወቅቱ የፖለቲካ ሁኔታ
2.1 የሕዝብን ሁኔታ፡-
- ህብረሰባችንን ስናይ ብሶተኛና የማጉረመርም ደረጃ ላይ እንጂ ተናድዶ ንዴቱን በእንቅ ስቃሴ ለማሳየት ዝግጁ የሆነበት ደረጃ ላይ የደረሰ አይመስልም፡፡
- ብዙ የማህበራዊና የኢኮኖሚ ችግሮች አሉበት፡፡ ይህንን ሰቆቃውንና ብሶቱን ያማርራል፡፡
- በይፋና በአደባባይ አይገልጽም፡፡
- ብሶቱ በማጉረምረም ደረጃ የሚገልጽ ነው እንጂ በአጠቃላይ ወደ ሕብረተሰባዊ ንዴት አልተለወጠም፡፡
- ተናጠል ንዴቶች አልፎ አልፎ ቢገለፁም ሠፊና የአጠቃላይ ሕብረተሰቡ አልሆኑም፡፡
- እነዚህ ተናጠልና ትናንሽ ንዴቶች ወደ ተደራጀና የተቀናጀ ሕዝባዊ እምቢተኘነት እና የእምቢተኘነት እንቅስቀሴዎች አልተለወጡም፡፡ በሌሎች አገሮች በዳቦ ወይም በነዳጅ ዋጋ ላይ ትንሽ ጭማሪ ከታየ የህብረተሰቡ ንዴት ይገነፍላል፡፡ በኛ ህዝብ ዘንድ ግን ይህ አይታይም፡፡ ምልክት ከታየም ጥቂት፣ ተናጠል፣ ያልተደራጁና ያልተቀናጁ ናቸው፡፡
2.2 ገዢው ፓርቲ Authoritarian ነው አምባገነን ነው
- ኢህአዴግ ለሕዝብ ፍላጎት ደንታ የማይሰጥ ድርጅት ነው ፡፡
- የሕዝብን ፍላጎት አያዳምጥም፡፡
- ሕዝብ እሱን ብቻ መስሎ እንዲያድር የሚፈልግ ነው፡፡
- ከሀገርና ከሕዝብ ይልቅ ፓርቲውን ያስቀድማል፡፡
- በሕገ-መንግሥቱ የተረጋገጡትንና በአንቀጽ 29፣ 3ዐ፣ 31፣ እና 38 የተዘረዘሩትን መብቶች አፍኖአል፡፡
- ተቃዋሚዎችን ለማጥቃት ብሎ ህጎችን በማውጣት፣ ሕግን አስከብራለሁ እየለ ሰብአዊ መብቶችን ይጥሳል፡፡
- ዴሞክራሲያዊ ተቋማት እንዳይኖሩ አድርጎአል፣ ሦስቱም የመንግሥት አካላት ለሕዝብ አገልጋዩች ሳይሆኑ የፓርቲው መሣሪያ ሆነዋል፡፡
- ገዢው ፓርቲ ሕገ-መንግሥቱን አያከብርም በሕገ-መንግሥቱ የተከበሩ መብቶች ተግባራዊ ይሁኑ ሲባል አይፈቅድም፡፡ ሕገ-መንግሥቱ የሚሻሻልበትን መንገድ ከመክፈት ይልቅ በሚያወጣቸው ሕጎች በእጅ አዙር ያሻሽላል፡፡ በአሠራሩ የሕገ-መንግሥታዊ አስተሳሰብን ዋጋ አሳጥቷል፡፡
2.3 የፓርቲ ሥርዓታችን ዴሞክራሲያዊ አይደለም
- በሕገ-መንግሥት ቢደነገግም ዴሞክራሲያዊ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ባገራችን የለም፡፡
- እንደሚታወቀው በንጉሱ ዘመን በፓርቲ መደራጀት ክልክል ነበር፡፡
- በደርግ ዘመን በመጀመሪያ ዓመታት ለደርግ ታማኝ የሆኑ ለስሙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቢወለዱም በመጨረሻ ግን አገሪቱ በአንድ ፓርቲ ብቸኛ ሥርዓት (ኢሠፓ)ሥር ወደቀች፡፡
- ኢህአዴግ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ይመሠርታል ተብሎ ቢጠበቅም እሱ ግን የአውራ ፓርቲን ሥርዓት የሚከተል ሆነ፡፡
- ይህም አውራ ፓርቲነት እንደ አሜሪኮና እንደ ታላቋዋ ብርታንያ ዴሞክራሲያዊ የሆኑ የሁለት ፓርቲዎች አውራነት ቢሆን ባልገረመን፤ ወይም እንደ ጃፓንና እንደ እነ እስራኤል ዴሞክራሲያዊና መድብለ ፓርቲ ሥርዓት በሰፈነበት አውራ ሆኖ ቢወጣ እንቀበል ነበር፡፡ እርሱ ግን በአስገዳጅነት አንድ አውራ ፓርቲ ሆኖ ሌሎች ግን እንደ ጫጩት እንኳ እንዳይኖሩ አድርጓል፡፡
- እሱን የሚገዳደሩ ጠንካራ ፓርቲዎች እንዳይኖሩ በሙስና አሠራር በ Patronage እና በልዩ ልዩ ተጽእኖ ለማዳ ያደርጋቸዋል ወይም ከነጭራሸ እንዲጠፉ ያደርጋል፡፡
2.4 ብልሹ የምርጫ ሥርዓት አለን
- የምርጫ ሥርዓታችን ለአገራችን ውስብስብ ሁኔታ ምቹ አይደለም፡፡ ብዙ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ብዙ ኃይማኖቶችና የተለያዩ ርዕዩተ ዓለመች ባሉበት ሀገር አሸናፊው ሁሉን የሚወስድበት (First-Past-the Post) ሥርዓት አይመችም ፡፡
- ማህበረሰባዊ ውክልና፣ ተጠያቂነት እና አሳታፊነት (Participatory) መርህን የተከተለ የተመጣጠነ Proportional ሥርዓት እንዲኖር አይፈለግም፡፡
- ይባስ ብሎ በምርጫዎች መሀከልና በምርጫዎች ወቅት ያለው የፖለቲካ ሜዳ (ምህዳር) የተስተካከለ አይደለም፡፡ ዴሞክራሲያዊ ፍትሐዊና ነፃነት የተሞላበት አይደለም፡፡
- በዚህ የምርጫ ሥርዓት ውስጥ ተሸናፊ ፓርቲዎችን የሚመርጥ ብዙ ሚሊዮን የሕዝብ ክፍል በፖርላማ ደረጃ ድምጽ አልባ ይሆናል ማለት ነው፡፡
2.5 የፖለቲካ ልዩነቶች /ችግሮች አፈታታችን ልምድ መፍትሔ ሰጪ ሳይሆን የሚያባብስ ነው
- ባገራችን የፖለቲካ ችግሮች የሚፈቱት በሠላማዊ መንገድ በውይይትና በድርድር ሳይሆን፤ በአስተዳደራዊ፣ ወይም በጉልበት ነው፡፡
- ብዙውን ጊዜ በግለሰቦችና በድርጅቶች ዘንድ ህዝብንና ሀገርን ከማስቀደም ራስን ማስቀደም ይታያል፡፡
- በግለኝነት (የራስን ፍላጎት ማስቀደም) ላይ የተመሠረቱ ልዩነቶችን፣ (የሥልጣን ፍላጎት፣ ለራስ ዝና፣ ገንዘብ/ሀብት ለማግኘት) መፍታት በጣም አስቸጋሪ ናቸው፡፡
- ያገራችን የፖለቲካ ኃይሎች ልዩነቶችን ለመፍታት፤ የሕዝብ ወሳኝነትን ለመቀበል አይፈልጉም፡፡ ህዝብ ፡-
- በምርጫ፣ ወይም
- በህዝበ ውሳኔ፡፡ (Referendum) ችግሮችን እንዲፈታ አይፈለግም፡፡
- ብዙውን ጊዜ ውይይቶች/ ድርድሮች የሚፈርሱት ተደራዳሪዎች
ቅድመ ሁኔታዎችን ስለሚያስቀምጡ ነው፡፡
- ለህዝብና ለሀገር ጥቅም ሲባል ሠፊና ሀገራዊ የትብብር መድረክ ለመፍጠር ፈቃደኝነትና ዝግጁነት ደካማነው፡፡
- በፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድ የተለመደው በአሸናፊነት የማንበርከክ ፍላጎትና የበላይነት ማስፈን አካሄድ ነው፡፡ እምቢ ከተባለ ደግሞ ለመጥፋትም መንቀሳቅ አለ፡፡
2.6 የሠላማዊ ትግል ስልቶችን መጠቀም አልተጀረም
- ሠላማዊ ትግል Passive መሆን አይደለም፡፡ ሠላማዊ ትግል በእንቅስቃሴ የተሞላ ትግል ነው፡፡
- ሠላማዊ ትግል፣ ኃይል/ጉልበት አልባ፣ ህጋዊ፣ ህገ-መንግሥታዊና ዴሞክራሲያዊ ነው፡፡ ሌላን ለመጉዳት /የታለመ አይደለም፡፡
- ሠላማዊ ትግል አንዳንድ ውሳኔዎች፣ አንዳንድ ሕጎችና አንዳንድ ተቋማት የራስን ወይም የሌላን ሰው መብቶች የማነኩ ከሆነ ለነዚህ ውሳኔዎች፣ ሕጎች፣ ወይም ተቋማት እምቢ ማለትንና ያለመታዘዝን ያካትታል /የሚጠይቅ ነው፡፡
- ሠላማዊ ትግል ዜጎች ባለመታዘዝ፣ ለመከላከያነት የሚጠቀሙበት የተቃውሞ መሣሪያ ነው እንጂ የነውጥ ወይም የአመጽ መሣሪያ አይደለም፡፡
- የሠላማዊ ትግል ዓይነቶች ብዙ ናቸው፡፡
ለምሳሌ ያህል፡- የአዳራሽ ወይም የአደባባይ ስብሳዎች፣ Sit-ins፣ አድማ/መታቀብ Boycott (ሥራ፣ ትምህርት፣ ግዥ፣ ምርጫ) እና ሰልፍ የተለመዱ ናቸው፡፡ ከእነዚህ ውስጥም ባገራችን ተግባራዊ እየሆኑ ያሉት ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
- ሠላማዊ ትግል ሠፊ የመደራጀት፣ የዝግጅት ሥራን ይጠይቃል፡፡
2.7 ውጫዊ ኃይልን የመጠበቅ ልምድና ባህል የተንሰራፋበት አገር ውስጥ ነን
- ለችግሮች መፍትሔ መለካታዊ ኃይልን መጠበቅ አለ፡፡
- ዜጎች ለራሳቸውና ለሌሎች ዜጎች መብቶች መከበር በራስ ከመታገል ይልቅ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ይጠብቃሉ፡፡
- ከግለሰቦችም ፈውስ የመጠበቅ አዝማሚያም ይታያል፡፡
- የውጭ ኃይሎች (መንግሥታት) ችግሮቻችን ይፈቱልናል ብሎ መጠበቅም አለ፡፡
- ይህ ሁሉ መንም ውጤት እንዳላስገኘ መላልሰን አይተናል፡፡
3. የወደፊት ትግላችን አቅጣጫ ምን መሆን አለት፣
3.1 ህዝብን ለለውጥ እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ፣
- የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች በስፋት መሠራት አለባቸው፡፡
- የመረጃ መስጫ ዘዴዎች መጠናከርና መስፋት ይኖርባቸዋል፡፡ (ለምሳሌ ዘመናዊ/ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን)
- በሕዝብ ውስጥ የማደራጀትና የማቀናጀት ሥራዎች መሠራት አለባቸው፡፡
- እውቀት የሌለው፣ መረጃ የማያገኝ ህዝብ፣ የተደራጀና የተቀናጀ አደረጃጀቶች የለለው ሕዝብ ለውጥ ሊያመጣ አይችልም፡፡ ከፖለቲካ ድርጅቶች የሚጠየቀውና የሚጠበቀው የተናደደ ሕብረተሰብን መፍጠር ሳይሆን መረጃ የሚያገኝ፣ እውቀት ያለው፣ የተደራጀና ድርጅቶቹ የተቀናጁ ሕብረተሰብ መፍጠር ነው፡፡
- ስለሆነም የወደፊት የትግል አቅጣጫችን የማሳወቅ፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ፣ የማደራጀትና፣ ድርጅቶችን የማቀናጀት ሥራን ማዕከል ያደረገ መሆን አለበት፡፡
3.2 ገዢውን ፓርቲ በተመለከተ፡-
የትኛውም ገዢ መደብ ተገድዶ እንጂ በልመና፣ በመለማመጥ በፈቃደኝነት ህዝብ የሚፈልገውን ለውጥ አያመጣም፡፡ ገዢው ፓርቲ ለለውጥ የሚገደደው በሕዝባዊ ኃይል ብቻ ነው፡፡ ገዢውን ፓርቲ ለለውጥ የሚያስገድድው ህዝባዊ ሠፊ እንቅስቃሴ ብቻ ነው፡፡ ስለሆነም ገዢውን ፓርቲ ለማስገደድ ህዝባዊ እንቅስቃሴ የሚፈጠርበትን መንገዶች መቀየስና በነሱ ላይ መሥራት የወደፊት የትግል አቅጣጫችን መሆን አለበት፡፡
3.3 የፓርቲ ሥርዓታችንን የመለወጥ ሥራ አንዱ የትግል አቅጣጫችን መሆን አለበት
- ይህም የሚሆነው ገዢው ፓርቲ የሚጠቀመውን Patronage (አባታዊነት) እና የሙስና (Corruption)ስልት የፓርቲዎች አባላት፣ ደጋፊዎችና አጠቃላይ ህዝቡ እንዲታገሉት ካደረግን ነው፡፡ ይህም አንድ የወደፊት የትግላችን አቅጣጫ ነው፡፡
- ከዚህ አኳያ አንዳድ ተቃዎሚ ፓርቲዎች ከኢህአዴግ የሚሰጣቸው ድጎማ የጥገኝነትና የጠባቂነት ባህልን የሚያጠናክር ከመሆኑም በላይ ሙሰኝነት መሆኑን እንዲረዱ በቀጣይነት ማስረዳት ያስፈልጋል፡፡
3.4 ብልሹ የምርጫ ሥርዓትን መለወጥ የወደፊት የትግል አቅጣጫችን ማድረግ አለብን፡፡
- ዴሞክራሲ በምርጫዎች ዘመን መሀከልም ሆነ በምርጫ ወቅትም መስፈን ያለበት ነው፡፡ ስለሆነም የፖለቲካ ምህዳር እንዲስተካከል በቁርጠኝነትና በቀጣይነት መታገል ይኖርብናል፡፡
- ዴሞክራሲያዊ ሁኔታ ተፈጥሮ ምርጫን በተመለከተ የተመጣጠነ (Proportional) የምርጫ ሥርዓት እንዲገነባ ለማድግ ሕገ-መንግሥቱ የሚሻሻልበትን ሁኔታ ለመፍጠር መታገል አስፈላጊ ነው፡፡
- ከአጭር ጊዜ አኳያ የትግል አቅጣጫችን ለ2ዐዐ5 ምርጫ የተስተካከለ ምህዳር እንዲፈጠር መታገል ነው፡፡
3.5 ችግሮችን ለመፍታት በጋራ መንቀሳቀስ
- ላገራችን ችግሮች መፍትሔ ለማፈላለግ ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ እርቅ መጥራት አስፈላጊ ነው፡፡ የፖለቲካ ችግሮችን/ልዩነቶችን ለመፍታት አንድነት በፕሮግራሙ ያስቀመጠው አቅጣጫ ትክክል ነው፡፡ ስለሆነም ችግሮችን በሠላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ በውይይትና በድርድር የመፍታትን ባህል የበለጠ መዳበር የትግላችን አቅጣጫ መሆን አለበት፡፡
ከአጭር ጊዜ አኳያ የመድረክ መፈጠር፣ የ11 ፓርቲዎች በቅርብ ጊዜ የፈጠሩት መቀራረብ፣ የ2ዐዐ5 ምርጫን በተመለከተ የ33 ፓርቲዎች አብሮ መሥራት መጀመር
የዚህ አቅጣጫ ጅማሮ ነው፡፡ ስለሆነም የዚህን ዓይነት እንቅስቃሴ ማበረታትና መደገፍ ይጠበቅብናል፡፡ በቅርብ ጊዜ አንድ ሀገራዊ የምክክር ኮንፍራንስ እንዲጠራ የሚጠይቅ ሃሳብ እየተጠናከረ መጥቶአል፡፡ ይህን ጥሪ መደገፍና ማዳበር ይጠበቅብናል፡፡
- ልዩነቶችን በጉልበትና በመሣሪያ ኃይል ለመፍታት መሥራት ይቅር፡፡
- ለሥልጣን፣ ለዝናና ለሀብት ብለን መከፋፈልን እናቁም፡፡
- ለውይይቶችና ለድርድሮች ቅድመ ሁኔታ አናስቀምጥ፡፡
- የማንበርከክ/የማስጎብደድ ፍላጎት ባህል ይቅር፡፡
- ፍፁማዊነትን አስወግደን ‹‹የልዩነት መኖር መብት ለዘላለም ይኑር››እንበል፡፡
- ለህዝብ ወሳኝነትና የሥልጣን ባለቤትነት ጠንክረን በቀጣይነት እንታገል፡፡
- የማጎብደድና የተንበርካቢነት ባህልን በጽናት እንታገል፡፡
- ደፋር እንሁን፡፡ መጥፎ የሆነውን ነገር ከማስወገድ አንቆጠብ፡፡ መጥፎውን እናስወግድ እንጂ አንለማመድ፡፡
3.6 የሠላማዊ ትግል ስልት ባንድ በኩል የፈሪዎች የትግል ስልት ነው ብለው የሚያጣጥሉ አሉ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሠላማዊ ትግል (Passivism) ነው ተብሎም ይወሰዳል፡፡ ነገር ግን የሠላማዊ ትግል ስልት ባግባቡ ጥቅም ላይ ከዋለ ትልቅ ውጤት የሚያስገኝ ነው፡፡ የሠላማዊ ትግል ስልት ባገራችን ገና ባግባቡ ጥቅም ላይ አልዋለም፡፡ ስለሆነም የወደፊት የትግል አቅጣጫችን ለውጥን ለማምጣት የሠላማዊ ትግል ስልትን ባግባቡ መጀመርና ማዳበር መሆን አለበት፡፡ ሠላማዊ ትግል ባግባቡ መካሄድ አለበት ሲባል ግን ሠፊ ዝግጅት እና ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግ መረሳት የለበትም፡፡
3.7 ውጫዊ ኃይልን ከመጠበቅ ይልቅ በራስ መተማመንና የራስን ችግር ለመፍታት በራስ መንቀሳቀስ እንዲለመድ ለማድረግ መሥራት ሌላው የወደፊት በትግላችን ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡ በተለይም በሁሉም የሀገራችን የኃይማኖት ተቋማት ይህን በተመለከተ የአመለካከት ለውጥ መምጣት ያስፈልጋል፡፡ ቤተሰብ፣ ትምህርት ቤትና የመገናኛ ብዙሃንም ከዚህ አኳያ የማይናቅ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡
የኔን ችግር ፍታልኝ ብሎ ከመፀለይ ችግሮቼን ራሴ ለመፍታት እንድችል ጉልበት ስጠኝ ብለን አምላክን መለመን ይኖርብናል፡፡
በዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር
ለአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ክፍል
ለአባላት ትምህርታዊ ፕሮግራም የቀረበ ወቅታዊ የመነሻ ጽሁፍ
ህዳር 16 ቀን 2ዐዐ5 ዓም
አዲስ አበባ

የሱዛን ራይስ ሸፍጥ በቤንጋዚው ጥቃት ላይ! ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ



Click here for English version

Click here for PDF
በሴፕቴምበር 2 2012 የአሜሪካዋ አምባሳደር በተባበሩት መንግስታት: ሱዛን ራይስ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ስርአት ላይ ስሜታዊ ሆና የሚያቅለሸልሽ ቃላት ያዘለ ንግግር አነብንባ ነበር፡፡ መለስን፤ ‹‹የማይደክምና ራሱን የማይወድ››በአጠቃላይ እሱነቱ ለስራውና ለቤተሰቡ የሆነ ብላዋለች፡፡ ‹‹ጠንካራ፤ በእምነቱ የጸና እና በእርግጥም ለጂሎችና ለደደቦች እሱ እንደሚጠራቸው ትእግስቱ ትንሽ ነበር፡፡ ሱዛን ራይስ ይህን ቅጥ ያጣና ከአንድ አሜሪካን ከሚያህል ሃገር ወኪል ጨርሶ ሊሰማ የማይገባ ያልተገራ ንግግር ስታደርግ ጅልና ደደብ የሚለውን ቃል በድፍረትና በአጥንኦት የለጠፈችው በኢትዮጵያዊያን ነጻ ጋዜጠኞች፤የተቃዋሚ መሪዎች፤ተሟጋቾች፤የፖለቲካ እስረኞች፤የሲቪል ማሕበረ ሰብ መሪዎች፤እና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ላይ ነው፡፡ የንግግሯን ቪዲዮ በመመልከት ሴትዮዋ ይህን ንግግር የመለስን ተቃዋሚዎች በመጨረሻ ጡጫ ደረታቸዉን ብላ ለመለስ የአስከሬን መሸኛ አድርጋ ማቅረቧ እንደነበር ያስታውቃል፡፡
‹‹ አንድ አይነት ላባ ያላቸው ወፎች አብረው ይከንፋሉ›› ይባባል፡፡ ራይስ እንደ መለስ ሁሉ ተቃዋሚዎቿንና ሃሳቧን የማይጋሯትን ትሳደባለች ታንቋሽሻለች፡፡ በስቴት ዲፓርትመንት አካባቢ የሚያውቋት በዘለፋ በቁጣና በማስፈራራት አነጋገራዎ ነው፡፡ በዚህም አጉል ደንፊ ተብላ ትታወቃለች፡፡ አለያም በጣም በሚያውቋት ዘንድ ‹‹የቻይና መደብር በሬ›› (አተራማሽ ወይም በጥባጭ ማለት ነው) ይሏታል፡፡ በስብሰባዎች ላይ በቃላት ርችት፤በአፈነበልባል፤በጣት ቀሳሪነት ራይስ ትታወቃለች፡፡ በአንድ ወቅት በአሜሪካን ዲፕሎማቶች ዋና ታዋቂ በነበሩት ሪቻርድ ሆል ብሩክ ላይ የበላዮች ስቴት ዲፓርትመንት አባላት ስብሰባ ላይ በአሜሪካንና በሌላውም ዓለም በሳቸው ደረጃ ካሉ ሰዎች የማይጠበቀውንና ጸያፍ ተብሎ የሚጠራውን ድርጊት በአደባባይ የመሃል ጣታቸውን ቀስረውባቸዋል ይባላል፡፡
በማርች 2012 የፈረንሳዩ የተባበሩት መንግስታት አምባሳደር ለራይስ እንደምክር የአውሮፓ ዩኒየን አሜሪካ ደገፈም አልደገፈም የበረራ ክልከላ ዞን ከተባበሩት መንግስታት የደህንነት ካውንስል ይፈልጋል በማለት ላቀረቡላት ሃሳብ ራይስ ለአምባሳደሩ ወሽመጥ በሚቆርጥ አነጋገር ‹‹መቼም ወደ አዛባ ጦርነታችሁ እንደማትጎትቱን አምናለሁ›› በማለት ከያዘችው ስልጣንና ከፈረንሳይ አቻዋ ጋር ሊደረግ በማይገባ የጋጠ ወጥ አባባል መልሳላቸዋል፡፡ በኋላ ግን ይህ ያጥላላችው ሃሳብ አመርቂ ውጤት በማስገኘቱ የሃሰቡ አፍላቂ በመምሰል ምስጋናውን ጠቅላ ለራሷ ለማድረግ በመዘየድ ‹‹ከማሰብና ከማቀድ ባለፈ የበረራ ክልከላውን ዞን በማጠናከር ልናተኩርበትና ልንተገብረውም አስፈላጊነቱ ወሳኝ ነው፡፡ የምድሩ ፍልሚያ ብዙም ስላላዋጣና ሲቪል ማህበረሰቡንም ከአደጋው ለመጠበቅ አዋጪው ይሄው ነውና›› በማለት ቀድማ ያጣጣለችውንና የፈረንሳዩን አቻዋን የሰደበችበትን ሃሳብ መልሳ በራሷ አፍላቂነት የተገኘ ለማስመሰል ጥራበታለች፡፡ ባለፈው ጁላይ ቻይናና ሩስያ ስለዓየር ለውጥ የቀረበውን ሂደት በተቃወሙበት ወቅት ራይስ ጉደኛዋ እዚህም ላይ ‹‹እርባና ቢስ›› ‹‹ሃሳበ ቢስ›› በማለት በማጣጣል ‹‹ የተግባር ውድቀት›› በማለት ኮንናቸዋለች፡፡
ያ እንግዲህ ያ ነበር፡፡ባለፈው ሳምንት በቤንጋዚ ሊቢያ ውስጥ በሴፕቴምበር 11 የ አራት አሜሪካውያንን ሕይወት የቀጠፈውን በአሜሪካን ኮንሱሌት የደረሰውን ፍንዳታ አስመልክቶ ራይስ በሰጠችው ዘገባ የተነሳ የሪፓብሊካን ሴኔተሮች ጆን ማኬይንና ሊንድሲ ግራሃም ሱዛን ራይስን ጅል ደደብ ስራዋን የማታዉቅ ናት የሚል ሃያል አስተያየታቸውን ሰንዝረውባታል፡፡ ራይስ ከፍንዳታው አምስት ቀናት በኋላ በአምስት የተሌቪዝን ዜና ፕሮግራሞች ላይ ቀርባ፤ “በኮንስሌቱ ላይ የደረሰው ፍንዳታ ግብታዊ፤ በእቅድ ያልተደረገ፤ ነው:: በካይሮ በተነሳሳው ተቃውሞ ላይ የተመሰረተና ዋናው አነሳሽም አጸያፊውና አሳዛኝ የሆነው የእስላምን እምነት የሚያንቁያሽሽ የቪዲዮ ዝግጅት ያስከተለው ነው” በማለት ገለጠች፡፡ እንደ ራይስ አባባል፤በጥቂት ሰዎች ስብስብ ወደ ኤምባሲው የሄደው የተቃውሞ ትዕይንት በድንገት በተጠናከረ መሳርያ በታጠቁ አክራሪ ስብስቦች ‹‹ተጠልፎ›› ነው አደጋው የተፈጸመው ብላ ነበር፡፡
‹‹ሴኔተር ማኬይን ለ‹‹ጅሎችና ለደደቦች ትዕግስታቸው ማለቁን›› እና ለራይስ ተረት ተረት ጨዋታ ቁጣቸው ገንፍሎ ራይስ የውጭ ጉዳይ ዋና አስተዳደሪ ሆና ስሟ ለምርጫ ቢቀርብ ተቃውሟቸው የከረረ እንደሚሆንና ለማሳገድም እንደሚጥሩ አስጠንቅቀው ነበር፡፡ ‹‹ሱዛን ራይስ ቀድማ ልታውቅ ይገባት ነበር፡፡ ሳታውቅ ከቀረች ደግሞ ለቦታው ጨርሶ አትመጥንም፡፡ አንድ ያረጋገጠችው ጉዳይ ቢኖር፤ ወይ አይገባትም ደድባለች አለያም፤ ያገጠጠውን ሃቅ መቀበል ቸግሯታል” ብለው በሃይል ቃል ተናግረዋል፡፡ ይህ የጥቃት ድርጊት ከአምስት ቀን በኋላ በእውነታነት የተረጋገጠው ነገር ነበር፡፡ለነገሩ የራይስ የቤንጋዚ ታሪክ የቀድሞው መለስ ዜናዊ የመኝታ ሰአት ተረት ተረት ቅሪትን ያስታዉሳል፡፡››
ሃቅ በገሃድ ይውጣ:: በቤንጋዚ የአሜሪካን ኮንሱሌት ላይ የደረሰው ጥቃት የሽብርተኞች መሆኑን ማወቅ የተሳነው አለያም መገመት ያቃተው ‹‹ጅል››ና ‹‹ደደብ›› ብቻ ነው፡፡ የሲ አይ ኤ ዋና ሹም የነበሩት ፔትራዩስ፤ በቅርቡ በሰጡት መግለጫ መሰረት፤ ፍንዳታው መፈጸሙን እነደሰሙ ድርጊቱ የሽብርተኛች መሆኑን ወዲው ማወቃቸውንና ማረጋገጣቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህን መግለጫ ለሁዋይት ሃውስ የመነጋገርያ ነጥብ እንዲሆን ቢያቀርቡትም ከራይስ ንግግር ላይ አልገባም ነበር:: ለነገሩ ግራ የሚያጋባው ጉዳዩ በአግባቡ የሚያገባቸውና መግለጫውንም ሊሰጡ የሚገባቸው ዋና አስተዳዳሪዋ ሂላሪ ክሊንተን ሆነው ሳለ፤በምን ሰበብ ራይስ ጥልቅ እንዳለች ግልጽ አይደለም፡፡ ለምን ሂላሪ መግለጫውን አልሰጡም፤ወይስ ሁዋይት ሃውስ ሂላሪን ለማዳን ሲል ራይስን አውቶቡስ ጎማ ስር እንደታኮ አስቀመጣት? ወይስ ራይስ እውነት የሚመስል ቅጥፈትና የፖለቲካ ሽፋን ለመስጠት ነበር የሽብርተኞች ድርጊት አይደለም ያለችው? ካልሆነስ፤ ምናልባት በቤንጋዚው ስለታማ ጉዳይ
ላይ ወድቃ አስፈላጊውን እርምጃ በወቅቱና ባስቸኳይ ባለመወሰዱ ያደረሰውን ጉዳት መከላከያ ለማቅረብ የሞከረችህው? ወይስ በቤንጋዚ ለተፈጸመው እኩይ ተግባር ራይስ መሳርያ በመሆን ወደ፤ የሃገር አስተዳዳሪነቱን ሹመት ለማግኘትበቀላማጅነት መቅረቧ ነው፡፡ ወይስ ሁዋይት ሃውስ የራይስን የእውቀት ደረጃ፤ ጥንካሬ፤ያላትን አይደፈሬነትማስመሰልና የተፈጠረውን ክፍተት ለማጥበብ ሲባል ለሹመቱ ያላትን ብቃት ለማረጋገጥ የተፈጸመ ነው?
ፕሬዜዳንት ኦባማ የሪፓብሊካን ራይስ አቀንቃኞች ላይ ጎራዴአቸዉን መዘው ነበር የወጡት፡፡ ማኬይንንና እና ግራሃምን ኦባማ ሲናገርዋቸው ‹‹ሪፓብሊካኖችናወዳጆቻቸው ሰው ማጥቃት ካሰቡ እኔን ማጥቃት ይችላሉ፡፡ ግን በአንዲት የሃገሪቱን የተባበሩት መንግስታትአምባሳደር ላይ መነሳሳት? በቤንጋዚ ጉዳይ በማያገባት ላይ? እና ከደህንነት ክፍሉ ያገኘችውን መግለጫ መሰረትአድርጋ በመናገሯ? ስሟንና ተግባሯን ማጥላላትና ማንቋሸሽ አሳዘኝ ተግባር ነው፡፡›› ይሄ እንግዲህ ‹‹የኦባማ ድራማ ›› በሚባለው አይነት የተቀነባበረ ትእይንት ድራማ ነበር፡፡
ለሕሊና የሚከብደውና አሳፋሪ ነገር ግን ይህን የመሰለውን ቅጥ አምባሩ የጠፋ የቤንጋዚ የጥቃት ታሪክ ራይስ አምና ለአለም ማስተጋባቷ ነው፡፡ራይስ እኮ እንደብዙዎቻችን ዝም ብላ አይደለችም፡፡ የስታንፈርድ እና የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲዎች ተመራቂ፤የሮድስ ስኮላር፤ በናሽናል ሴኪዩሪቲ ኤጀንሲ ከፍተኛ ቦታ ላይ የነበረች፤ በክሊንተን አስተዳደር ወቅት የሃገር አስተዳደር የአፍሪካ ጉዳይ ምክትል ጸሃፊ የነበረች ከፍ ያለች ባለስልጣን እኮ ናት፡፡ በሃገር የውጭ ግንኙነት የበርካታ ዓመታትልምድ ያላት ሰው ናት፡፡ያም ሆኖ አደጋው ከተፈጸመ ከአምስት ቀናት በኋላ ራይስ ከአንዱ ቴሌቪዥን ፕሮግራም ወደ ሌላው እየከነፈች፤ ለአሜሪካን ሕዝብ የቤንጋዚው ፍንዳት የአስሸባሪዎች (ቴሬሪስቶች) ጥቃት አይደለም በማለት ታስተጋባ ጀመር፡፡ ታዲያ ይሄ የአውቆ ደደብነት ነው ወይስ የጅል መልካም አስተሳብ? ፍንዳታው በሴፕቴምበር 11 መፈጸሙ፤ጥቃቱን የፈጸሙት መታወቂያቸው የሆነውን (ራይስ እንደአለችው) የሽብር መፈጸሚያቸውን ‹‹ከባድ መሳርያዎች›› የተተቀሙ፤ ……..በመኪና ላይ የተደገነ መትረየስ፤ ኤኬ-47ቶች (ካላሽ)፤ አርፒጂዎች የእጅ ቦምቦች፤ ሞርታሮች፤ ይሄ ሁሉ የጥፋት ቁሳቁስ ለራይስ ምንም ነገር መስሎ አልታያትም፡፡ ከጋዳፊ ከስልጣን መወገድ ቀደም ብሎ፤ብዙ ዓይነት ሚሊሺያዎች አመጸኞች፤ በርካታ የሽብር ድርጅቶች (ሴሎች) በቤንጋዚ መኖራቸው ለራይስ የሽብር ጥቀቱን ሊያመጣ እንደሚችል ሊያስገምታት አልቻለም:: ጋዳፊ ሊቢያን ለብዙ ዓመታት ለሽብርተኞች ሃገራዊ እርዳታ ለጋሽ አድርጓት እንደነበር ለራይስ ምንም አይነት ታሪካዊ እንድምታ ሊያስገነዝባት አልቻለም፡፡ በቀላሉ አነጋገር ለራይስ ጉዳዩ እንደ ወፍ መስሎ እንደ ወፍ ተራምዶ ቢታያትም እሷ ግን ግመል ነው ብላ ደመደመች፡፡
የእሽቅድድሙ አባሎችና የሩጫው አራጋቢዎች የራይስን የችሎታ ማነስ ሊያስተባብሉ ከያሉበት ተጠራርተው የጦር ልብሳቸውን ተላብሰው ተሰባሰቡ፡፡ የዴሞክራት ምከር ቤት መሪ ጂም ክላይበርን የመጀመርያው ተከላካይ ነበር፡፡‹‹አያችሁ እነዚህ እኮ የሚስጥር አነጋገር ቃላቶች ናቸው፡፡ እኛ እነዚህን አባባሎች በተለይም እኛ በደቡብ ተወልደን ያደግነው፤ህይወታችንን ሙሉ እነዚህን ቃላት (የስራ ችሎታ የላቸዉም) ስነባል ስንሰደብ ነው የኖርነው:: ሱዛን ራይስ ከማንም የማታንስ አዋቂ ናት:›› ብለው ተናገሩ:: ሌሎች ዴሞክራቶችም ጉዳዩን ‹‹የጾታና የዘር›› አድርገው መኮነን ጀመሩ፡፡ ምን አይነት እሳቤ ማጣት ነው? ሆኖም: ራይስን ‹‹ችሎታ ቢስ ማለት?›› ስም ማጥፋት አይደለም:: እውነት ነው እንጂ::
ጥረቱ ማኬይንንና ግራሃምን ለማዋረድ ተብሎ የተቃጣና የራይስን ችሎታ ቢስነት ለማድበስበስ ተብሎ የታቀደ ነው፡፡ መልክቱ ለሪፕቡሊካኖች ግልጥ ነው። ፕሬዝደንት ኦባማ ራይስን ዉጭ ጉዳይ መሪ እንድትሆን ይፈለጋሉ። ተቃዋሚ ረፑብሊካኖች ከወጡ እንደ ዘርኛና ሴቶችን እንደሚጠሉ ሆነው በብዙሃን ይቀርባሉ። ራይስ ቩመቱን ታገኛለች፥ ረፑብሊካንስ ይከሽፋሉ የሚል ዝየዳ ነው ደሞክራቶች የያዙት። ሊሰራላችው ይችላል።
ዕውነቱ ግን ራይስ የትም ቢጓዙ የማትገኝ ችሎታ ቢስ ፍጡር ናት፡፡ የአንድ ታላቅ ሃገር ብቃት ያለው ዲፕሎማት ለመሆን መሰረታዊ የሞራል ብቃት ዋነኛ ተፈላጊው ጉዳይ ነው፡፡ራይስ ሃቁን ከውሸቱ ለይታ ለማወቅ የሞራል የፍርድ ሚዛን የጎደላት በመሆኗ ብቻ ሳይሆን፤ ሁለት ውሸቶችን ለመለየትም ቢሆን ችሎታው እጅጉን ይጎድላታል፡፡ በማርች 2012፤ ራይስ በጭፍኗ ኢራንን፤ ሰሜን ኮርያን፤ሲሪያን ስለሚያካሂዱት የሰብአዊ መብት ጥሰት እስከመጨረሻ ድረስ ኮነነቻቸው፡፡ በሴፕቴምበር 2, 2012 በአሁኑ የአፍሪካ ታሪክ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ፈላጭ ቆራጭ በሆነው መሪ ቀብር ላይ ተገኝታ በሙገሳ መላክ የሚያስመስል የተካበ ንግግሯን አሰማች፡፡ ራይስ የመለስን የሕይወት ታሪክ ከማቅረቧ አስራ ሁለት ቀናት ቀደም ብሎ፤ሁመን ራይትስ ዎች የተባለው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ጠባቂ ድርጅት‹‹በኢትዮጵያ የሲቪልና የፖለቲካ መብት ሂደት እያሽቆለቆለ በመሄድ ላይ ነው፡፡ ሃሳብን በነጻ መግለጽ፤በማህበርመደራጀት፤ መሰብሰብ፤ ሁሉ እገዳ እየተደረገባቸው ነው፡፡ ገዢው ፓርቲ የጉልበት ስልጣኑን በመቆጣጠር፤ የፍትሕ አካላትን ፤የመገናኛ ብዙሃንን ነጻነት ለሕግ የበላይነት በእጅጉ አስፈላጊ የሆኑትን በመቆጣጠር በደል መፈጸሙእየባሰበት ነው›› በማለት መግለጫ አውቷል፡፡
ብቃት ያለው ዲፕሎማት ስለወታደራዊ ተቋም በቂ እውቀት ሊኖረው ይገባል፡፡ በውጭ ጉዳይ ተግባር ላይ በቂ ልምድና ትምህርት ቢኖራትም: ራይስ የስልጣን መጨበጫውን መንገድ በጭፍን የፖለቲካ ምኞቷ ሸቅጣዋለች፡፡ ዕውነትን ከመቀላመድ ለመለየት ችሎታ ያነሳት ትመስላለች፡፡ ራይስ የራሷን የፖለቲካ ምኞት እስካሳካላት ድረስ አውነት ይሁን ሃሰትጉዳይዋ አይደለምና ምንም ነገር ከማለት ወደኋላ አትልም፡፡ ሴኔተር ማኬይን እንደታዘቡትና እንዳሰቀመጡት ‹‹ሴትዮዋ ወይም ምንም አይገባትም፤ አለያም ማስረጃን ከነማስረጃው ሲቀርብ መቀበል አትፈቅድም›› ብለዋል:: ከዚያም አልፎእንደ አንድ በሷ ደረጃ ያለ ከፍተኛ ሕዝባዊ ባለስልጣን በሕዝብ ፊት ቀርቦ ያገጠጠ ውሸትን ከማቅረብ በፊት እውነቱንና ሃሰቱን አጥርቶ ማወቅ ይጠበቅበታል፡፡
ብቃት ያለው ዲፕሎማት፤የሷን/የሱን የፖለቲካ ምኞት ከሱ/ከሷ ብሔራዊ ግዳጅ ጋር ማዛመድ ጠበቅበታል፡፡ የራሷንየፖለቲካ ምኞትና ጠቀሜታ ለፓርቲዋ መገልገያ አድርጋ በማስቀደም፤ ብሔራዊ ሃላፊነቷን ስለምትተወው ራይስ ችሎታ ይጎድላታል ብሔራዊ ተአመኒነትም የላትም፡፡ ራይስ የፖለቲካ ጥቅም እና ጥቅም አሳዳጅነት፤ ከምንም በላይቅድሚያ የምትሰጣቸው መመሪያዎቿ ናቸው፡፡ በጭፍኗ የፓርቲዋን መስመር በመከተል ምንም አይነት ፖሊሲ ቢሆን ያለምንም ዓላማና ግንዛቤ የምታራምድ ናት፡፡ የራሷን የፖለቲካ ምኞት እስካሳካለት ድረስ ምንም ይሁን ምንም የአለምንም ይሉኝታ ተግባራዊ ከማድረግ የማትመለስ፤የሞራል ግዴታዋን ጠቅልላ የጣለች አደራ በላ ናት፡፡ በአጭሩ የፓርቲ አናፋሽ ሆና የራሷን የፖለቲካ ምኞት ብቻ ለማሳካት የምትኖር ግለ ሰብ ናት፡፡
ብቃት ያለው ዲፕሎማት የችሎታ ጥንካሬ ሊኖረው ግድ ነው፡፡ የችሎታ ጥንካሬና ሃለፊነት ስለሚጎላት ራይስ ችሎታ ያንሳታል፡፡ በ2006 ባቀረበችው ምሁራዊ ጽሁፏ፤ ራይስ ማሊ እንደ መልካም አስተዳደር ያላት ሃገር በችሎታ ማነስ የምትሰቃይ ሃገርና አክራሪዎች ሲመዘብሯት የኖረች ሀጋር ናት በማለት ጽፋ ነበር፡፡ ማሊ በጸረሽብርተኝነት ከአሜሪካ መንግስት ጋር የጠበቀ ትስስር ያላት ናት፡፡ በኤፕሪል 2012 አክራሪ የሙስሊም አፈንጋጮች ሰሜናዊ ማሊን በመያዝ ሃገሪቱን ለሁለት በከፈሉበት ወቅት ግን፤ራይስ ያደረሰችው ዕርዳታ ‹‹በማሊ ያሉት ፓርቲዎች ሁሉ አግባብነት ባለው የፖለቲካ ውይይት ሰላማዊ ኑሮን ሊቀጥሉ ይገባል›› የሚል የቃላት ድርደራ ብቻ ነበር፡፡ ያቺ‹‹የመልካም አስተዳደር›› ሃገር የነበረች ማሊ የተከፋፈለችና ለመከራ የተዳረገች፤ የሽብርተኞች መናሃርያ ስትሆን በትንሹ ለአራት ዓመታት ራይስ ቃላት ከመደርደር ባሻገር እርምጃውን መራመድ ግን አልቻለችም፡፡
ብቃት ያለው ዲፕሎማት በቃላት አጠቃቀሙና በምግባሩ ሁሉ የታረመ ሊሆን ተገቢ ነው፡፡ የዲፕሎማቲክ አስተሳሰብ ስለሚጎድላት፤ዘወትር ነገር ጫሪ ሆና ስለምትገኝ፤ አብረዋት ለሚሰሩትና ለሌሎች ዲፕሎማቶች አክብሮት ስለሌላት፤ጉረኛና ደንፊ በመሆኗ ራይስ የችሎታ ማነስ ችግር አለባትና ብቃት የላትም፡፡ ሱዛን ራይስን ‹‹ጅል››አለያም ‹‹ግሳንግስ››ብዬ ዝቅ ለማለት አልፈልግም፡፡ ለነገሩ፤ ሁለቱንም እንዳይደለች አምናለሁ:: ይልቁንስ፤የራሷን የፖለቲካ ምኞት ለማሳክት ስትል እሷነቷን ለሽያጭ የምታቀርብ፤ አስሊ፤ሸፍጠኛ፤ተንኮለኛ፤ሰሪ፤ ሃሳብ ሰላቢ፤ራስ ወዳድ፤ የሆነች ፖለቲከኛ ናት፡፡ ሃሰትን ለመሸፋፈን በሚደረግ ሴራ ውስጥ ፈቃደኛ ሽፋን ሆና የምታገለግል እኩይ ባህሪ ያላት ናት፡፡ በዚህም በመሸፋፈን ተግባሯ ስለሽብርተኞቹ ሁኔታ በማለባበስ በድርጊቱ ሕይወታቸው ያለፉትን አራት አሜሪካዊያን አርበኞች የግድያ መንስኤ ምንነት አሳንሳ አቅርባ የአሜሪካንንና የዓለምን ሕብረተሰብ ለማታለል ከንቱ ጥረት አሳየች፡፡
‹‹ውዳቂ እንደውዳቂው ሁኔታ ነው›› እንደሚባለው ‹‹የችሎታ ማነስም እንደችሎታው አናሳነት ነው››፡፡ ፕሬዜዳንትኦባማ ራይስ ክሊንተንን እንድትተካ አይመርጧትም የሚል ተስፋ አለኝ፡፡ ከመረጧትም ከባድና ትልቅ ሼክስፒራዊ ችግር ይገጥማታል፡፡ (የሃገር አስተዳደር) ‹‹መሆን ወይም አለመሆን›› ያ ነው ጥያቄው፡፡‹‹ከሕሊና ጭንቀት መላቀቅ ያ ነው ክብር የሞላው›› (ለቀላመደቻቸው እብለቶች ሁሉ) ላልታሰበው ሽንቆጣና ቀስቶች ፍላጻ ላልታሰበው መጻኢ እድል ውሳኔ (በሴኔቱ ዘንድ ለሚደረገው እሰጥ አገባ) አለያም በባሀሩ ላይ ላለው ሞገድ መሳርያ መምዘዝ፤ (ዕውነትን በመናገርን ጸህናን ማስመስከር) ራይስ በምርጫው ቀንቷት ወደ ሴኔት ውሳኔ ከደረሰች፤እውነተኛ እሷነቷ፤ እውነትን ለፖለቲካ መጠቀሚያነትና የራሷን ምኞት ለማሳካት ስትል የምትዳክር ሃቅ አልባ መሆኗ ይጋለጣል፡፡ በ1994 የክሊንተን አስተዳደር በሩዋንዳ በመካሄድ ላይ የነበረውን እልቂትና የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ እንደማያውቅ አስመስሎ በቸልታ ሊያልፈው ሲሞክር የሞቱ ቁጥር በሺዎች እየጨመረ ሄዶ ጭፍጨፋውንና የዘር እልቂቱን ለማቆም አፋጣኝ እርምጃ በመውሰድ ሕወት ማትረፍሲቻል፤የራሷን ስልጣን ላለማጣትና የሷንና የመሰል የፓርቲ ባለስልጣናትን ስምና ሁኔታ ለመጠበቅ ስትል ብቻ ሰው አስጨረሰች፡፡ ስትናገርም “የዘር ማጥፋት የሚለውን ቃል የተጠቀምን እንደሆነና ምንም ሳናደርግ ብንቀር፤ የኖቬምበሩ የምክር ብት ምርጫ ምን ሊያጋጥው ይችላል?” አለች:: የሱዛን ራይስ ችሎታ ይህ እውንታዊ ምስክር ነው::
አሁንም: ራይስ በቤንጋዚ የተፈጸመውን ድርጊት ሽብር ብላ ለመጥራት ያስፈራትና ያሳሰባት በኖቬምበር በሚካሄደው ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ላይ ሊያስከትል የሚችለው ችግር አስጨንቋት ነውን?
እመት: ሱዛን ራይስ ሆይ! ‹‹ጅሉስ›› ማነው? ‹‹ደደቡስ›› ማነው አሁን?
የተቶረገመው ጽሁፍ (translated from):
http://open.salon.com/blog/almariam/2012/11/24/the_tall_tale_of_susan_rice
ካሁን በፊት የቀረቡ የጸሃፊው ጦማሮችን ለማግኘት እዚህ ይጫኑ::
http://www.ecadforum.com/Amharic/archives/category/al-mariam-amharic
http://ethioforum.org/?cat=24

Sunday, November 25, 2012

The Tall Tale of Susan Rice by Alemayehu G. Mariam



On September 2, 2012, Susan Rice, the U.S. Ambassador to the U.N., delivered a nauseatingly sentimental oration at the funeral of Ethiopian dictator Meles Zenawi. She called Meles “selfless and tireless” and “totally dedicated to his work and family.” She said he was “tough, unsentimental and sometimes unyielding. And, of course, he had little patience for fools, or idiots, as he liked to call them.” The “fools” and “idiots” that Rice caricatured with rhetorical gusto and flair are Ethiopia’s independent journalists, opposition leaders, dissidents, political prisoners, civil society leaders and human rights advocates.Watching the video of her eulogy, one could easily say she “had gone native” completely. But it was clear that her aim was to deliver the last punch to the gut of Meles’ opponents as a sendoff present.
As the old saying goes, “birds of a feather flock together”. Rice, like Meles, likes to insult and humiliate those who disagree with her. She had a reputation in the State Department as boor and a bit of a bully; or as those who knew her say, she was a “bull-in-a-china-shop”. She is known for verbal pyrotechnics, shouting matches and finger wagging at meetings. On one occasion, she is reported to have flipped her middle finger at the late Richard Holbrooke, the dean of American diplomats, at a senior State Department staff meeting. Prior to the onset of the air campaign in Libya in March 2012, France’s U.N. ambassador, Gerard Araud, advised Rice that the European Union would seek a no-fly zone resolution from the Security Council regardless of U.S. support. She gave Araud the verbal equivalent of a kick in the rear end: “You’re not going to drag us into your shitty war.” She later tried to claim full credit for the effort: “We need to be prepared to contemplate steps that include, but perhaps go beyond, a no-fly zone at this point, as the situation on the ground has evolved, and as a no-fly zone has inherent limitations in terms of protection of civilians at immediate risk.” This past July when China and Russia at the U.N. blocked adoption of language linking climate change to international security, she lambasted them as “pathetic” and “shortsighted” and accused them of “dereliction of duty.”
That was then. In the past several days, Rice was on the receiving end. Republican Senators John McCain and Lindsey Graham virtually called Rice a fool and an idiot for her statements following the U.S. Consulate attack in Benghazi, Libya on September 11 in which four Americans were murdered. Rice appeared on five national Sunday talk shows five days after the attack and made the boldfaced claim that the attack on the consulate “was a spontaneous — not a premeditated — response to what had transpired in Cairo in response to this very offensive video that was disseminated”. According to Rice, the protest by a “small number of people who came to the consulate” was “hijacked” by “clusters of extremists who came with heavier weapons.”
Senator McCain showed “little patience for fools, or idiots” and fairy tales when he angrily threatened to block Rice if she were nominated to become Secretary of State: “Susan Rice should have known better, and if she didn’t know better, she’s not qualified. She has proven that she either doesn’t understand or she is not willing to accept evidence on its face. There is no doubt five days later what this attack was and for.” Rice’s Benghazi story was reminiscent of the bedtime stories of the late Meles Zenawi.
Truth be told, only a “fool” or an “idiot” would not know or reasonably surmise the attack on the U.S. consulate was a terrorist act. CIA Director David Petraeus recently testified that from the moment he heard of the attack, he knew it was a terrorist act. He included this fact in the talking points he sent to the White House which somehow got redacted form Rice’s public statements. The experts and pundits also called it a terrorist act. For Rice, it was a protest gone wrong.
But there remain a number of puzzling questions: Why was Rice selected to become the point person on the attack in light of President Obama’s defense that Rice “had nothing to do with Benghazi.” Why didn’t Hilary Clinton step up to explain what happened? Did the White House throw Rice under the bus to save Hilary? Was Rice supposed to provide plausible deniability and political cover until the election was over by calling a manifest terrorist attack a protest over an offensive anti-Muslim video? Did Rice have to fall on the Benghazi sword to divert attention or delay accountability for the Administration’s failure to take appropriate preventive action in Benghazi as the price for nomination to the job of Secretary of State? Or was the White House trying to showcase Rice’s diplomatic adroitness and savvy in a futile attempt to bridge her unbridgeable competence and “stature gap” to become America’s foreign policy chief?
President Obama was ready to drive a lance through the heart of Republican villains hell bent on capturing and devouring his prevaricating damsel in distress. He told McCain and Graham to bring it on. If the Republican duo and their buddies “want to go after somebody, they should go after me. But for them to go after the U.N. ambassador? Who had nothing to do with Benghazi? And was simply making a presentation based on intelligence that she had received? To besmirch her reputation is outrageous.” That was great drama staged by “no drama Obama.”
What is mindboggling is the fact that Rice would believe and earnestly propagate such a cock-and-bull story about the Benghazi attack. Rice is a person with extraordinary credentials. She is a graduate of Stanford and Oxford Universities and a Rhodes scholar to boot! She was a top official in the National Security Agency and an Assistant Secretary of State for African Affairs in the Clinton Administration. She has two decades of solid high level foreign policy experience. Yet five days after the attack, Rice shuttled from one news talk show to another telling the American people the Benghazi attack was not an act of terrorism. Is that willful ignorance, foolishness or idiocy?
The fact that the attack occurred on September 11 – a day that shall live in infamy in American history — and the attackers used their trademark “heavier weapons” (to use Rice’s words) of terrorism — pickup mounted machine guns, AK-47s, RPGs, hand grenades, mortars and IEDs — meant nothing to Rice. The fact that in Libya today there are all sorts of militias, rebel groups, Islamist radicals and terrorist cells are operating freely did not suggest the strong possibility of a terrorist attack for Rice. The fact that Gadhafi made Libya a state sponsor of terrorism for decades provided no historical context for Rice. Simply stated, in the Benghazi attack Rice saw something that looked like a duck, walked like a duck and quacked like a duck, but she concluded it was a giraffe.
The race card-ists and race baiters came out in full battle dress to defend Rice against charges of “incompetence”. Rep. Jim Clyburn, House Assistant Democratic Leader, was the first to strike a blow by politicizing Rice’s incompetence. “You know, these are code words. These kinds of terms that those of us — especially those of us who were grown and raised in the South — we’ve been hearing these little words and phrases all of our lives and we get insulted by them. Susan Rice is as competent as anybody you will find.” A group of democratic lawmakers delivered a second salvo charging “sexism and racism”. That was the shot across the bow and the message to the Republicans is clear:
Obama wants Rice as Secretary of State. He has won re-election. Rice will be nominated. Republicans who oppose her will be tarred and feathered as racists, sexists and misogynists persecuting a competent black woman. They will be demonized, dehumanized and discredited in the media. The democrats have 55 votes in the Senate and will be able to peel off at least 5 Republicans to end a filibuster. Rice will get the job of Secretary of State. Republicans will have eggs on their faces and will look like fools and idiots at the end of the day.
Such is the Democrat game plan and screenplay for victory and triumph in the Rice nomination. The Republicans will probably put up a nominal fight but will eventually fold under a withering Democrat attack. Rice will rise triumphant.
Rice’s confirmation as Secretary of State will be a sad day for American foreign policy because she is simply not qualified to be America’s diplomat-in-chief. Her confirmation will mark the saddest day for human rights throughout the world and particularly in Africa. The tired, the poor, the huddled masses of Africa yearning to breath free will continue to find themselves in the iron chokehold of African dictators for another four years as Rice turns a blind eye to massive human rights violations. African dictators will be beating their drums and dancing in the streets. They will be happier than pigs in mud. They know she will have their backs for another four years. With Rice at the helm, there will be more money, more aid and more loans for African dictators. But the truth must be told. Calling Rice “incompetent” is a fact, not a racially coded denigration of African Americans. To paraphrase Clyburn, Rice is as incompetent as you will find.
The Peter Principle essentially states that in an organization where promotion is based on achievement, success, and merit, that organization’s members will eventually be promoted beyond their level of ability. In other words, “employees tend to rise to their level of incompetence.” The Dilbert principle states organizations tend to systematically promote their least-competent employees to higher management positions in order to limit the amount of damage they are capable of doing. If Rice succeeds Hilary Clinton, she will be a living example of the fusion of the Peter and Dilbert Principles at the highest level of the American government.
Let the truth be told: Susan Rice is simply not competent to become U.S. Secretary of State! To be a competent diplomat-in-chief of a great country, fundamental moral integrity is a necessity. Rice is incompetent because she lacks not only the moral judgment to tell right from wrong and truth from falsehood, but she is also incapable of distinguishing between two wrongs. In March 2012, Rice scathingly condemned Iran, North Korea and Syria “for their mass violations of human rights”. On September 2, 2012, she delivered a canonizing oration at the funeral of one of the ruthless dictators in recent African history. Twelve days before Rice recited Meles’ hagiography, Human Rights Watch issued a report stating, “Ethiopia has seen a sharp deterioration in civil and political rights, with mounting restrictions on freedom of expression, association, and assembly. The ruling party has increasingly consolidated its power, weakening the independence of core institutions such as the judiciary and the independent media that are crucial to the rule of law.”
A competent Secretary of State must have a working knowledge of military operations. Rice is clueless about military and paramilitary operations. She said the Benghazi attackers used “heavier weapons” but she could not connect the signature weapons of terrorists to the attackers who used them. Cluelessly or disingenuously, she tried to convince Americans and the world that a coordinated assault on a U.S. consulate in Benghazi was caused by “a small number of people” whose “protest” had gone awry!
A competent Secretary of State must have sound political judgment. Despite her stellar education and broad experience in foreign policy, Rice has traded intellectual integrity and prudence for blind political ambition. She seems incapable of discerning truth from falsehood even when it is obvious. She seems to have little concern for the truth or falsity of what she says; and evidently, she will say anything to advance her political ambitions in reckless disregard for the manifest truth. As Senator McCain perceptively observed, “she either doesn’t understand or she is not willing to accept evidence on its face”. She also does not seem to understand or appreciate the fact that a high level public official in her position has an obligation to undertake due diligence to find out what is true and what is false before swaggering in public peddling boldfaced lies.
A competent Secretary of State diplomat must subordinate his/her political ambitions to his/her patriotic duty to those who put their lives on the line to defend American values. Rice is incompetent because she will put her own political ambitions and loyalties to her political party above her patriotic duty to her fallen compatriots. She is a person for whom political expediency and opportunism are the creed of life. She will blindly tow the party line and support a policy without regard to principles or scruples. In other words, Susan Rice is a party hack and not material for the job of America’s diplomat-in-chief.
A competent Secretary of State must have intellectual courage and conviction. Rice is incompetent because she lacks intellectual courage, commitment and conviction. In a scholarly writing in 2006, Rice energetically argued that “Mali [as] an example of a well-governed country that suffers from capacity gaps that extremist groups have been able to exploit. Mali cooperates fully with the United States on counterterrorism matters.” In April 2012, when radical Islamist rebels took over Northern Mali and split the country in half, all she could offer was an empty statement calling on “all parties in Mali (including murderous terrorists) to seek a peaceful solution through appropriate political dialogue.” She folded her hands and watched for nearly four years doing nothing as Mali spiraled from a “well-governed country” to a divided strife-stricken country half of which today is a haven for murderous terrorists. Rice will talk the talk but not walk the talk.
A competent Secretary of State must be tempered in language and demeanor. Rice is incompetent because she lacks diplomatic temperament and thrives on being antagonistic, condescending and disrespectful to colleagues and other diplomats. A bullying and loose cannon Secretary of State cannot perform his/her job competently. She has a disgusting scatological lexicon. She is intolerant and arrogant and will try to vilify into submission those who disagree with her.
It is said that “stupid is as stupid does”; so “incompetent is as incompetent does”. I hope President Obama will not nominate Rice to replace Clinton. But I believe he will and we will all get to see a Shakespearean mini-drama at the confirmation hearings: “To be, or not to be (Secretary of State): that is the question (for Rice):/Whether ’tis nobler in the mind to suffer (for all the lies she has told)/ The slings and arrows of outrageous fortune (in a Senate confirmation hearing),/ Or to take arms against a sea of troubles (by coming clean and telling the truth)…/.
I believe Rice will be will be exposed for what she really is at the confirmation hearing– a grand obfuscator of the truth, an artful dodger and a masterful artist of political expediency and intrigue. In 1994, when the Clinton Administration pretended to be ignorant of the terror in Rwanda and the death toll continued to rise by the thousands, Rice’s concern was not taking immediate action to stop the genocide and saving lives but the political consequences of calling the Rwandan tragedy a “genocide” and saving her job and others in her party. She had the audacity, moral depravity and sheer callous indifference to ask, “If we use the word ‘genocide’ and are seen as doing nothing, what will be the effect on the November [congressional] election?”
Did Rice avoid using the word “terrorism” in explaining the Benghazi attack because she was concerned about the political costs the President would have to pay in the November election if the voters were to see him as doing nothing to prevent it?
At the end of the day, what Rice told the American people five days after the Benghazi attack, to quote Shakespeare, “is a (tall) tale told by an idiot, full of sound and fury, signifying nothing.”